በዛሬዉ እለት ከኢትዮጵያ አየርመንገድ እና ስካላይት ሆቴል ጋር በትብብር በምንሰራባቸዉ ጉዳዮች ዉይይት አድርገናል፡፡ በተለይም በኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦች፣ በስልጠና፣ በተማሪዎች የስራ ላይ ልምምድ እና በመሳሰሉት ጉዳዮች መስራት እንደምንችል ተነጋግረናል፡፡