በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከKFW እና ከIP አማካሪ ድርጅት ከመጡ የፕሮጀክት አስተባባሪዎች ጋር ኢንስቲትዩቱን የልህቀት ማዕከል ማድረግ ላይ ውይይት አደረገ።
Read Moreየካቲት 15/2014 ዓ ም ቤና ፀማይ ወረዳ ከአዲስ አበባ በ770 ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ ትገኛለች።በዚህ ከተማ አልዱባ ገበያ በሳምንት አንድ ቀን ማክሰኞ ይገበያያሉ ፤ ለግብይት ብቻ ሳይሆን ዘመድ ጥየቃና ወጣቶች ለመተጫጪያ እንደሚጠቀሙ አስጎብኚ አቶ ፍሬው እንድሪስ ተናግሯል።
Read Moreየካቲት 14/2014 ዓ ም ሰልጣኞቻችን በአርባምንጭ ቆይታቸው ስለከተማዋ በቂ መረጃ እያሰባሰቡ ይገኛሉ። አርባምንጭ ሁለት ከተሞች አሉዋት። አንደኛው ስቀላ ሲሆን ሌላኛው ሽቻ ነው።
Read Moreጥር 15/2014 ዓ.ም የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በ2014በጀት ዓመት የመጀመሪያ የስድስት ወር ዕቅድ አፈፃፀም የተቋሙ አመራሮች፣ መምህራንና ሰራተኞች በተገኙበት ተገምግሟል።
Read More
Recent Comments