የኤግዚቢሽኑ ጎብኚዎች ኢንስቲትዩቱ ወደ ክልሎች ወርዶ እንዲሰራ ጠየቁ።

ቱ.ማ.ኢ ጥር 2015 ዓ.ም ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከሲዳማ ክልል ጋር በመተባበር ባዘጋጀው ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ የተገኙ ጎብኚዎችቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የሚሰጠውን ስልጠና ወደ ክልሎች አውርዶ ቢሰራ ህብረተሰቡ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።

Read More

ኢንስቲትዩቱ በአገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው ኤግዚቢሽን እና ባዛር ተሳተፈ።

ጥር 4/2015 ዓ.ም ሀዋሳ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከሲዳማ ክልል ጋር በመተባበር ኢንቲትዩቶች፣ ኮሌጆች፣ የአነስተኛና ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች የተሳተፉበት ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ተሳትፎ እያደረገ ይገኛል።

Read More

ከ240 በላይ ሞዴል ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ ኤግዚቢሽንና ባዛር ጥር 4/2015 ዓ.ም በሀዋሳ ይከፈታል፡፡

ክቡር አቶ ንጉሡ ጥላሁን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ‹‹በሀገሬ ምርት እኮራለሁ፤ ከሀገር ውስጥ አምራቾች እገዛለሁ!›› በሚል መሪ ቃል ከ240 በላይ ሞዴል ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ ኤግዚቢሽንና ባዛር አዘጋጅቷል፡፡

Read More

ለሥራ አጥ ሴቶች በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጣቸው፡፡

ታህሳስ 26/2015 ዓ.ም ቱ. ማ. ኢ ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ለሚገኙ ሥራ አጥ ሴቶች በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፎች ያሉ መልካም አጋጣሚዎችን የሚያሳውቅ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጣቸው፡፡ በስልጠናው አንድ መቶ ያህል ሥራ አጥ ሴቶች የተሳተፉ ሲሆን ስልጠናውን የሰጡት የቱሪዝም ትምህርት ክፍል አስተባባሪ አሰልጣኝ አቢይ ንጉሴ የቱሪዝም ዘርፉን በተመለከተ ሲሆን ፤ የእንግዳ አቀባበልና መስተንግዶ…

Read More

ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የሥልጠና ጥራትን ለማስጠበቅ ለ ISO-9001፡2015 ሰርተፊኬት እጩ ሆኖ ተመርጠ፡፡

22/2015 ዓ.ም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት የቴክኒክና የሙያ ተቋማት የስልጠና ጥራትን አስጠብቀው እና ዓለም አቀፍ ደረጃ ላይ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲገኙ በአገሪቱ ካሉ የቴክኒክና የሙያ ተቋማት የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት አንዱ ሆኖ ተመርጧል፡፡

Read More