ለ2015 የትምህርት ዘመን ለመማር የተመዘገባችሁ አዳዲስ ሰልጣኞች በሙሉ የመግቢያ ፈተና ሰኞ መጋቢት 25/2015ዓ.ም የሚሰጥ ስለሆነ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እያሳሰብን ረቡዕ እና ሀሙስ ፤ ምዝገባ የሚካሄድ ይሆናል። ሚያዚያ 2/2015ዓ.ም ሥልጠና ይጀምራል።ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከ1961ዓ.ም ጀምሮ በቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ኢንደስትሪ ግንባር ቀደም ተቋም ነው። ኢንስቲትዩቱ በሚሰጠው ሥልጠና ተፈላጊ የሆኑ ባለመያዎችን ከማፍራቱ ባሻገር በየወሩ የኪስ ገንዘብ መክፈሉ ልዩ ያደርገዋል።
Read Moreመጋቢት 15/2015 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪየሺን ዩንቨርስቲ ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት በአመራርና አስተዳደር ዙሪያ ለኢንስቲትዩቱ የማኔጅመንት አባላት ስልጠና ሰጥቷል።
Read Moreመጋቢት 7/2015ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በአገራችን ለ47ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ112ኛ ጊዜ “Digit ALL: Innovation and technology for gender equality.” ”ፈጠራ እና ቴክኖሎጂ ለጾታ እኩልነት” በሚል መሪ ቃል በሀገራችን ደግሞ “እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።
Read Moreመጋቢት 5/2015ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ወደ ሳውዲ አረቢያ ለቤት ውስጥ ሥራ ለሚሄዱ ሰራተኞች ሥልጠና መስጠት ጀመረ፡፡ ስልጠናውን አስመልክቶ የተቋሙ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታሰብ ስዩም ከሳውዲ አረቢያ መንግስት ከኢፌዲሪ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር ባደረገው ስምምነት መሰረት የቤት ሰራተኞችን ከኢትዮጵያ ለመውሰድ ካለው ፍላጎት የተነሳ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
Read Moreየካቲት 28/2015 ዓ. ም የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት አሰልጣኞች በሸራተን አዲስ ሆቴል የተግባር ስልጠና ጀመሩ፡፡
Read Moreቱ. ማ. ኢ የካቲት 22/2015 ዓ.ም የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በአራት የተለያዩ መስኮች የጥናትና ምርምር ሥራዎች ሊዘጋጁ ነው፡፡
Read More
Recent Comments