በዓለም ባንክ ግዥ አሰራር ሥርዓት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

በዓለም ባንክ ግዥ አሰራር ሥርዓት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። ቱ.ማ.ኢ የካቲት 10/2016ዓ.ም በዓለም ባንክ ግዥ አሰራር ሥርዓት ግንዛቤ ችግር የሚስተዋሉ የግዥ ሂደት መጓተትን ለማስቀረት ለኢንስቲትዩቱ የማኔጅመንት አባላትና ግዥ አጽዳቂ ፣ ጥራት ኮሚቴ አባላትና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት እያከናወነ የሚገኘውን የስልጠና ጥናትና ምርምር እና ማማከር አገልግሎት ለማሳካት በቴክኖሎጂ እየተሻሻለ የመጣውን የግዥ ሂደት…

Read More