የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የዘርፎች አፈፃፀም ግምገማን አጠናቆ የተጠሪ ተቋማትን አፈፃፀም መገምገም ጀምሯል፡፡ በዚህም የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል እንደገለጹት ኢንስቲትዩቱ የጀመራቸው የሪፎርም ተግባራት ተስፋ ሰጪ ናቸው፡፡
Read Moreቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ሰራተኞች በቅርቡ ታድሶ ለጎብኝዎች ክፍት በሆነው ብሔራዊ ቤተመንግስት ጉብኝት አደረጉ።የብሔራዊ ቤተመንግስት በ1948 ዓ.ም የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የ25ኛ ዓመት የብር ኢዮበልዩ ክብረበዓልን ምክንያት በማድረግ የተገነባ ነው።ቤተመንግሥቱ የኢትዮጵያን ውጭ ግንኙነት ፣ የታሪክ አሻራዎች ፣ የአስተዳደር ሥርዓት በአጠቃላይ ከፍተኛ የጎብኝዎች መዳረሻ ሊሆኑ የሚያስችሉ እምቅ ሀብት ይዟል ። ቤተ መንግስቱ ውስጥ ከአፍሪካ ህብረት ምስረታ ጋር የተያያዙ ብዙ…
Read Moreከቱሪዝም ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ጋር በትብብር መስራት በምንችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውጤታማ ውይይት አካሂደናል፡፡በመድረኩ በቱሪዝም ዘርፍ ያለው የሥራ ገበያ ፍለላጎት እና የሰለጠነ የሰው ሃይል አቅርቦት ጋር ተያይዞ ለሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆነው የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢኒስቲትዩት አማካይነት የተጠና ጥናት ቀርቦ በግኝቶቹና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ተወያይተናል፡፡
Read Moreየቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚዎች ማህበር ጋር በመተባበር የዓለም የቱሪስት አስጎብኚዎች ቀን በሀገራችን ለአምስተኛ ጊዜ “ቱሪስት አስጎብኚ የሰላም አምባሳደር ናቸው” በሚል መሪ ቃል በገነት ሆቴል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።እለቱን አስመልክቶ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ምርምርና ማማከር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታሰብ ስዩም እንደገለጹት የቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ቀንን ስናከብር ከሰላም መነሳቱ ቁልፍ ሀሳብ መሆኑን ጠቅሰው…
Read Moreየቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የ2ኛ እና 3ኛ ዓመት ለትብብር ስልጠና በሆቴሎችና ቱር ኦፕሪተሮች የላካቸውን ሰልጣኞች ድጋፍ እና ክትትል አደረገላቸው፡፡ ቮኬሽናል ጋይዳንስና ካውንስሊንግና ትብብር ስልጠና አስተባባሪ አቶ ታደሰ ሞላ ለትብብር ስልጠና በአዲስ አበባና በተለያዩ ክልል ከተሞች ባሉ ሆቴሎችና ቱር ኦፕሬተሮች ከ300 በላይ ሰልጣኞች የትብብር ስልጠና ላይ እንዳሉ ገልጸው፤ ሰልጣኞቹ ያሉበትን ሁኔታ ለመገምገም ድጋፍና ክትትል ለማድረግ የዛሬው ፕሮግራም…
Read Moreየቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።የኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች የብልጽግና ሁለተኛ ጉባኤ ላይ በተለይ በቱሪዝም ዘርፉና የሥራ ዕድል ፈጠራ ጋር በተያያዘ እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ ፓርቲው ያወጣቸውን አስር የትኩረት መስኮች መሰረት በማድረግ ምክክር አድርገዋል።በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ መንግስት ገለልተኛና ውጤታማ ሲቪል ሰርቫንት እንዲኖር የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም…
Read MoreTTI 17th Feb, 2025 Today, the scholarly discussion was held at the Tourism Training Institute based on researchs done before. As an academic institution such discussion assists the industry in providing better services and education and bring out the leaders of the sector.This academic discussion forum is scheduled to be held every two weeks.Follow us…
Read Moreቱ.ማ.ኢ የካቲት 08/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተለያዩ ክፍለ ከተማ ለተወጣጡ አካል ጉዳተኛ ህጻናት ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከEASTRIP ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የትምህርት ቁሳቁስ እና የአልባሳት ድጋፍ አድርጓል። ተቋሙ በአካባቢውና አጎራባች ክፍለ ከተሞችም የተለያዩ የማህበረሰብ አቀፍ ተግባራትም እንደሚሳተፍ ይታወቃል። ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን ማስፈንጠሪያዎችን ይጠቀሙ ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/tticommunication ቴሌግራም ፡https://t.me/tticommunication ዌብሳይት፡ https://www.tti.edu.e
Read Moreቱ.ማ.ኢ የካቲት 08/2017 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 በEASTRIP ፕሮጀክት አማካኝነት የልህቀት ማዕከል ለመገንባት እየተሰራ በሚገኘው ግንባታ ዙሪያ ከወረዳው ነዋሪ ተወካዮች ጋር ውይይት አካሂደዋል ። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ አንድ ፕሮጀክት ሲገነባ ለአካባቢው ህብረተሰብ የሚሰጠው ጠቀሜታ የስልጠና፣ የሥራ ዕድል እና ሌሎች የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎቶችን…
Read Moreቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ያጠናውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለማስተዋወቅና ለማሳደግ የሚረዱ አራት የጥናት ሰነዶችን አስረከበ፡፡ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ከክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር የክልሉን ቱሪዝም ለማስተዋወቅና ለማሳደግ የሚያስችሉ የቱሪስት ማፕ፣ የባህላዊ ምግብ ዝግጅት ጥናት፣ በአካባቢው የሚገኝ እምቅ የቱሪዝም ሀብት ጥናት እና የጉዞ ጥቅል ጥናትን የኢንስቲትዩቱ የጥናትና ምርምርና ማማከር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታሰብ ሥዩም ለክልሉ ባህልና…
Read More
Recent Comments