ቱ.ማ.ኢ የካቲት 08/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተለያዩ ክፍለ ከተማ ለተወጣጡ አካል ጉዳተኛ ህጻናት ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከEASTRIP ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የትምህርት ቁሳቁስ እና የአልባሳት ድጋፍ አድርጓል። ተቋሙ በአካባቢውና አጎራባች ክፍለ ከተሞችም የተለያዩ የማህበረሰብ አቀፍ ተግባራትም እንደሚሳተፍ ይታወቃል። ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን ማስፈንጠሪያዎችን ይጠቀሙ ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/tticommunication ቴሌግራም ፡https://t.me/tticommunication ዌብሳይት፡ https://www.tti.edu.e
Read Moreቱ.ማ.ኢ የካቲት 08/2017 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 በEASTRIP ፕሮጀክት አማካኝነት የልህቀት ማዕከል ለመገንባት እየተሰራ በሚገኘው ግንባታ ዙሪያ ከወረዳው ነዋሪ ተወካዮች ጋር ውይይት አካሂደዋል ። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ አንድ ፕሮጀክት ሲገነባ ለአካባቢው ህብረተሰብ የሚሰጠው ጠቀሜታ የስልጠና፣ የሥራ ዕድል እና ሌሎች የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎቶችን…
Read Moreፕሮጀክቱ ከሰራተኞች አቅም ማጎልበቻ ባሻገር ኢንስቲትዩቱ የልህቀት ማዕከል ለመሆን እየሰራ የሚገኘውን እቅድ ለማሳካት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡
Read Moreኢንስቲትዩቱ እየሰጠ በሚገኘው አገልግሎት ላይ የተገልጋይ እርካታን ለመጨመርጰ የችግር አፈታትና ውሳኔ አሰጣጥ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መሰጠት ጀመረ።
Read Moreነሃሴ 22/2016 ዓ ም ለቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ሴት ሰራተኞች ይሰጥ የነበረው የትራንስፎርሜሽናል አመራርነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ።
Read MoreበEASTRIP ፕሮጀክት እየተሩ የሚገኙ ስራዎችና የወደፊት አቅጣጫዎች ላይ ከኢንዱስትሪ ቴክኒካል አማካሪ ቦርድ ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡
Read Moreየሆስፒታሊቲ ዘርፉን ፍላጎት መሰረት ያደረጉ አዳዲስ የአጭር ጊዜ ስልጠናዎችን ለመስጠት ሥርዓተ ትምህርት (curriculum) ተዘጋጀ፡፡
Read MoreEast Africa Skills for Transformation and Regional Integration Project (EASTRIP) The Project Development Objective of EASTRIP is to increase the access and improve the quality of TVET programs in selected Regional TVET Centres of Excellence and to support regional integration. The project supports the development of highly specialized TVET programs at diploma and degree levels…
Read More
Recent Comments