ቱ.ማ.ኢ ሰኔ 04/2017 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት እና ኩሪፍቱ ሪዞርት በስልጠና፣ በሀገር በቀል የባህል ምግቦች ዝግጅት እውቀትን ለማስፋት፣ በቴክኖሎጂ እና በሌሎች ጉዳዮች አብሮ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ምክክር አድርጓል፡፡
Read Moreቱ.ማ.ኢ ሰኔ 02/2017 ዓ.ም በስልጠና ፣ጥናትና ምርምር እና ማማከር አገልግሎት ረጀም ዓመታትን የሀገራችን ቱሪዝም እድገት እየደገፈ የሚገኘው ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከመጡ የሥራ ሃላፊዎች ጋር በተለይ በዘርፉ ያለውን የትምህርትና ስልጠና በቅንጅት መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡በሀገራችን በሆቴልና ቱሪዝም ሙያዎች በከፍተኛ ትምህርት ደረጃ በሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ ትምህርትና ስልጠና እየሰጡ የሚገኙ ከፍተኛ| የትምህርት ተቋማት እና…
Read Moreቱማኢ ግንቦት 25/2017 ዓ ምቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ከተሰጡ ተልዕኮ አንዱ በዘርፉ ጥናትና ምርምር ሥራዎች ማካሄድ ነው ።ስለሆነም በዘርፉ የተለያዩ ችግር ፈቺ የሆኑ ጥናትና ምርምር ሥራዎች ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን ዛሬ በቱሪዝም ትምህርት ክፍል ቱሪጋይድ ሰልጣኞች ያሉበት ደረጃ ጥናት ‘Enhancing Tour Guiding skills of TTI REgular Trainees through Experiential learning and structured feebback mechanisms .’በሚል ርዕሰ በእጩ…
Read Moreቱ ማ ኢ ግንቦት 20/2017 ዓ ምቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከጎንደር ዩንቨርስቲ ጋር በመተባበር ባካሄደው የምርምር ኮንፈረንስ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ የቱሪዝምና ሆቴል ዘርፍ ለሀገር እድገት አመራጭ የሌለው ሆኖ ከማህበራዊ ዘርፍነት ወጥቶ ወደ ኢንዱስትሪ ከተሸጋገረ ቆይቷል፤ ቱሪዝም ከኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ጠቀሜታው ባለፈ ለባህል ልውውጥም ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል።አቶ ጌታቸው መንግስት አዳዲስ የቱሪዝም ሳይቶች…
Read Moreቱ.ማ.ኢግንቦት 19/2017 ዓ.ም በቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት እና በጎንደር ዩንቨርስቲ ትብብር የተዘጋጀው የጥናትና ምርምር ጉባኤ የተለያዩ የቱሪዝም ዘርፉን ቀጣይነት የሚያመላክት እንዲሁም የዘርፉን እድገትና ተግዳሮት እንዲሁም ምክረ ሃሳብ የዳሰሱ የተለያዩ የጥናት ጽሑፎች ቀርበዋል።የምርምር ጉባኤውን ቁልፍ መልዕክት ያስተላለፉት የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታሰብ ስዩም እንደገለጹት የቱሪዝም ዘርፉ እድገት አዳዲስ የአሰራር ስርዓት መጠቀም ፣ፈጠራን ማበረታታት ፣የቴክኖሎጂ አጠቃቀም…
Read Moreቱ.ማ.ኢግንቦት 19/2017 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከጎንደር ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር የጥናትና ምርምር ጉባኤ Enhancing Sustainable Tourism through Innovation in Tourism Recovery and Critics Management በሚል ርዕስ እያካሄደ ነው።ፕሮግራሙ በጎንደር ዩንቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይ የእንኳን ደህና መጣችሁ ን እና በአቶ ጌታቸው ነጋሽ የመክፈቻ ንግግር ተጀምሯል። ርዕሱን መነሻ ያደረጉ የተለያዩ የጥናት ጽሑፎች ይቀርባሉ።
Read Moreቱ ማ ኢ ግንቦት 17/2017 ዓ.ምቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በዓለም ቅርስነት በተመዘገበው የጢያ ትክል ድንጋይ ለቱሪስት አገልግሎት በመሰረታዊነት የሚያስፈለጉ መረጃ ዴስክ፣ የሥጦታ እቃዎች መሸጫ፣ ቱሪስት የሚያርፍበት መለስተኛ ካፌ እና መፀዳጃ ቤት መስሪያ የሚሆን ስፋቱ 200 ካሬ ቦታ ርክክብ አደረገ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ እንደገለጹት የቱሪስት ሳይቶችን ለመደገፍ ስናስብ ቀዳሚ ያደረግነው ጢያ ሲሆን ይህ የጉብኝት…
Read Moreተ.ማ.ኢ ግንቦት 13/2017 ዓ.ምየባህል ምግብና መጠጥ ጎብኝዎችን በመሳብ ለሀገራችን ቱሪዝም እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው የማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የጥናት፣ ምርምርና ማማከር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳሬክተር አቶ ይታሰብ ሥዩም ገለጹ፡፡ ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ሀገራችን ያላትን የባህል ምግብና መጠጥ ዝግጅቶች ጥናት ከEASTRIP ፕሮጀክት ጋር በመተባበር እየሰራ የሚገኝ ሲሆን በትግራይ ክልል የሚገኘውን ሀገር በቀል የባህል ምግብ ዝግጅት ዕውቀት በየካቲት ወር…
Read Moreቱ. ማ. ኢ ግንቦት 13/2017 ዓ. ምማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ከአሶሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በቱሪዝምና በሆቴል ዘርፍ አብሮ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ ። የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ እንደገለጹት ይህ የመግባቢያ ስምምነት ሁለቱ ተቋማት በጋራ እና በተናጠል የሚሰሩ ተግባራትን በመለየት እንዲሁም ምን፣ መቼ፣ ማን ይሰራል የሚሉትን ተጨማሪ እቅዶች በማዘጋጀት እንደሚሰራ…
Read Moreግንቦት 12/2017 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከሊድ ዋይስ ጋር በሊደርሺፕ ሥልጠና ፣ በማማከርና በተመራቂዎች ሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ አብሮ ለመስራት የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ የሚደረገው የጋራ ስምምነት በልምድ የተገኙ የሆቴልና ቱሪዝም ሙያዎችና እውቀትን ወደ ደረጃ (ስታንዳርድ) ለማምጣት፣ በጥናትና ምርምር እንዲሁም በሊደርሺፕ ስልጠና በጋራ ለመስራት የሚያግዝ መሆኑን ገለጸው እቅዶችን በማዘጋጀት…
Read More
Recent Comments