TTI 17th Feb, 2025 Today, the scholarly discussion was held at the Tourism Training Institute based on researchs done before. As an academic institution such discussion assists the industry in providing better services and education and bring out the leaders of the sector.This academic discussion forum is scheduled to be held every two weeks.Follow us…
Read Moreቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ያጠናውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለማስተዋወቅና ለማሳደግ የሚረዱ አራት የጥናት ሰነዶችን አስረከበ፡፡ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ከክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር የክልሉን ቱሪዝም ለማስተዋወቅና ለማሳደግ የሚያስችሉ የቱሪስት ማፕ፣ የባህላዊ ምግብ ዝግጅት ጥናት፣ በአካባቢው የሚገኝ እምቅ የቱሪዝም ሀብት ጥናት እና የጉዞ ጥቅል ጥናትን የኢንስቲትዩቱ የጥናትና ምርምርና ማማከር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታሰብ ሥዩም ለክልሉ ባህልና…
Read More“ቱሪዝም ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ” በሚል መሪ ቃል የጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው። ==================== (ሚያዝያ 28/2013 ዓም) የሆቴልና ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከባህርዳር ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር “ቱሪዝም ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት” በሚል መሪ ቃል የጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው። በፕሮግራሙ መክፈቻ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ እና የሆቴልና ቱሪዝም ማሰልጠኛ ማዕከል ቦርድ ሰብሳቢ የቱሪዝም…
Read MoreCatering and Tourism Training Institute cordially invites academicians, researchers, policy makers, practitioners and consultants to submit research papers. የሆቴልና ቱሪዝም ሥራ ማሰልኛ ኢንስቲትዩት 8ኛውን ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ጉባኤ የጥናት ጽሁፎች ማቅረብ ለሚችሉ ተመራማሪዎችና ተቋማት ጥሪ አቀረበ፡፡
Read Moreለኢንስቲትቱ መምህራን በቴክኖሎጂ ሽግግር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ሆ.ቱ.ሥ.ማ.ኢ ታህሳስ 12/2011 ዓ.ም ለሆቴልና ቱሪዝም ሥራ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት መምህራን የቴክኖሎጂ ሽግግር ጽንሰሃሳብ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የሚውሉ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለመምረጥና ለማሻገር የሚያስችል ግንዛቤን ለመፍጠር ታቅዶ የተዘጋጀ መሆኑን የምርምርና ማማከር አገልግሎት ክፍል አስተባባሪ አቶ ማዘንጊያ ሺመልስ ገልጿል፡፡ አቶ ማዘንጊያ በቀጣይ መምህራን አቅማቸውን በመገንባት ለዘርፉ እድገት…
Read Moreበሆ.ቱ.ሥ.ማ.ኢ አሰልጣኞችና የምርምርና ማማከር አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የሚሰራ ሀገራዊ ጥናት ለማስጀመር የፊርማ ሥነስርዓት ተከናወነ፡፡ ሆ.ቱ.ሥ.ማ.ኢ ታህሳስ 03/2011 ዓ.ም በሆቴልና ቱሪዝም ሥራ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት አሰልጣኞችና የምርምርና ማማከር አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የሚሰራ የቱሪዝም ዘርፍ ሀገራዊ ጥናት ለማካሄድ ታህሳስ 02/2011 ዓ.ም የፊርማ ሥነስርዓት ተከናወኗል፡፡ የፊርማ ሥነስርዓቱ ላይ የተገኙት የተቋሙ የአካዳሚክና ምርምር ዲን አቶ ግሩም ግርማ ለኢንስቲትዩቱ ከተሰጡት ተልዕኮዎች መካከል በዘርፉ…
Read More
Recent Comments