የሆቴሎችን አገልግሎት አሰጣጥ አቅም ያሳድጋል የተባለለት ማማከር ሥራ ተጀመረ

ቱማኢ ታህሳስ 25/2025 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲቲዩት ከአዲስ አበባ ሆቴል ባለንብረቶች ማህበር ጋር በመተባበር፣ በከተማዋ ለሚገኙ ሆቴሎች የአገልግሎት አሰጣጥ ብቃታቸውን የሚያሳድግ የማማከር አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ​አገልግሎት አሰጣጡን አስመልክቶ የኢንስቲትዩቱ የጥናትና ምርምር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታሰብ ስዩም እና የአዲስ አበባ ሆቴል ባለንብረቶች ማህበር ፕሬዝዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል።

Read More

በጥናት እና ምርምር ዘርፍ አዲስ ፖርታል ለማ ቱ.ማ. ኢ

ታህሳስ 1/2018ዓ.ም የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ ሽግግር ክፍል ዲን በአቶ ዳዊት ሃይለ ሚካኤል ለምቶ ወደ ሥራ የገባውን ፖርታል ለፕሮሰስ ካውንስል አባላት ቀርቦ ውይይት ተደርጎታል፡፡ አቶ ዳዊት እንደገለጹት ፖርታሉ የዘርፉን እቅድ፣ ሪፖርት፣ አርካይቭ፣ እና መስል ነገሮችን ያካተተ ሲሆን እቅድን ከ KPI አንጻር ግለሰቦች እና

Read More

የቱሪዝም ሰልጣኞች ያሉበትን ደረጃ የሚጠቁም ጥናት ተደረገ።

ቱማኢ ግንቦት 25/2017 ዓ ምቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ከተሰጡ ተልዕኮ አንዱ በዘርፉ ጥናትና ምርምር ሥራዎች ማካሄድ ነው ።ስለሆነም በዘርፉ የተለያዩ ችግር ፈቺ የሆኑ ጥናትና ምርምር ሥራዎች ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን ዛሬ በቱሪዝም ትምህርት ክፍል ቱሪጋይድ ሰልጣኞች ያሉበት ደረጃ ጥናት ‘Enhancing Tour Guiding skills of TTI REgular Trainees through Experiential learning and structured feebback mechanisms .’በሚል ርዕሰ በእጩ…

Read More

የጥናት ሰነዶች ርክክብ ተደረገ ቱ.ማ.ኢ የካቲት 05/2017 ዓ.ም

ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ያጠናውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለማስተዋወቅና ለማሳደግ የሚረዱ አራት የጥናት ሰነዶችን አስረከበ፡፡ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ከክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር የክልሉን ቱሪዝም ለማስተዋወቅና ለማሳደግ የሚያስችሉ የቱሪስት ማፕ፣ የባህላዊ ምግብ ዝግጅት ጥናት፣ በአካባቢው የሚገኝ እምቅ የቱሪዝም ሀብት ጥናት እና የጉዞ ጥቅል ጥናትን የኢንስቲትዩቱ የጥናትና ምርምርና ማማከር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታሰብ ሥዩም ለክልሉ ባህልና…

Read More

ጥናትና ምርምር

“ቱሪዝም ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ” በሚል መሪ ቃል የጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው። ==================== (ሚያዝያ 28/2013 ዓም) የሆቴልና ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከባህርዳር ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር “ቱሪዝም ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት” በሚል መሪ ቃል የጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው። በፕሮግራሙ መክፈቻ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ እና የሆቴልና ቱሪዝም ማሰልጠኛ ማዕከል ቦርድ ሰብሳቢ የቱሪዝም…

Read More

CALL FOR PAPERS

Catering and Tourism Training Institute cordially invites academicians, researchers, policy makers, practitioners and consultants to submit research papers. የሆቴልና ቱሪዝም ሥራ ማሰልኛ ኢንስቲትዩት 8ኛውን ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ጉባኤ የጥናት ጽሁፎች ማቅረብ ለሚችሉ ተመራማሪዎችና ተቋማት ጥሪ አቀረበ፡፡

Read More