Tourism training institute has submitted four research papers to promote and develop the central Ethiopia region it studied. The training institute in collaboration with the regional culture and tourism bureau has handed over tourist map, cultural food preparation study, tourism resources study found in the area and travel package study by the institute’s research and…
Read More(Hosanna :- February 05/2017), Central Ethiopian Regional Culture and Tourism Bureau is having a discussion on tourist guide map and tourism package research document held at the region in Halaba Qulito city. It has been stated that a study has been done on the map of tourist destinations, alternative travel packages and cultural foods of…
Read More(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 01/2017 ዓ.ም ቢሾፍቱ) ‘‘ሥነምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት’’ በሚል መሪ ቃል ለሥራ እና ክህሎት ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች የሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡በስልጠናው የተገኙት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) አገልግሎት አሰጣጣችን ለማዘመን እና ዜጎች የሚረኩበት አሰራር ስርዓት ለመዘርጋት የአመራሩ ሚና የጎላ በመሆኑ ሁላችንም ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል።…
Read Moreቱ.ማ.ኢ ጥር 22/2017 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት እና አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን የኢንግሊዘኛ አማርኛ የቱሪዝም መዝገበ ቃላት ለማዘጋጀት ተፈራርመዋል ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ ሁለቱ አንጋፋ ተቋማት በጋራ ለመስራት ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ መዝገበ ቃላቱን ለማዘጋጀት ተነሳሽነት በመውሰድ፣ ይህን ለትውልድ የሚጠቅም ሥራ ከዩኒቨርስቲው ጋር በመሆን ያጠናቅቃል ብለዋል። ኢንስቲትዩቱ ለረጅም ዓመታት በስልጠና ፣ በጥናትና…
Read Moreቱ.ማ.ኢ ጥር 22/2017 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ለአንድ ዓመት ሲያካሂድ የነበረውን የዝግጅት ምዕራፍ እያጠናቀቀ መሆኑን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ ገልጸዋል ። በሀገር አቀፍ ደረጃ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል እየተሰራ የሚገኘውን የሪፎርም ስራ ተከትሎ ከተመረጡ ተቋማት መካከል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት አንዱ መሆኑን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ ለባለፈው አንድ ዓመት የተለያዩ ኮሚቴዎችን በማቋቋም ከሰነድ ዝግጅት ባለፈ…
Read Moreኢንስቲትዩቱ ባለፉት ስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም ውይይት መድረክና የሰራተኞች የአቅም ግንባታ ስልጠና መርሐ ግብር ተጀመረ፡፡ ተ.ማ.ኢ ጥር 17/2017 ዓ.ም የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት ውይይት እና የሰራተኞች የአቅም ግንባታ መርሐ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሸ መንግስት የኢትዮጵያን ህልሞች ለማሳካት በተለይም በቱሪዝም…
Read MoreTourism training institute has given capacity building training to hotel professionals in Addis Ababa.
Read Moreፕሮጀክቱ ከሰራተኞች አቅም ማጎልበቻ ባሻገር ኢንስቲትዩቱ የልህቀት ማዕከል ለመሆን እየሰራ የሚገኘውን እቅድ ለማሳካት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡
Read Moreኢንስቲትዩቱ እየሰጠ በሚገኘው አገልግሎት ላይ የተገልጋይ እርካታን ለመጨመርጰ የችግር አፈታትና ውሳኔ አሰጣጥ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መሰጠት ጀመረ።
Read More
Recent Comments