Work is being done to develop tourist destinations in the region and contribute to the economy – Central Ethiopia Region Culture and Tourism Bureau

(Hosanna :- February 05/2017), Central Ethiopian Regional Culture and Tourism Bureau is having a discussion on tourist guide map and tourism package research document held at the region in Halaba Qulito city. It has been stated that a study has been done on the map of tourist destinations, alternative travel packages and cultural foods of…

Read More

አገልግሎት አሰጣጣችን ለማዘመን እና ዜጎች የሚረኩበት አሰራር ስርዓት ለመዘርጋት የአመራሩ ሚና የጎላ በመሆኑ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል – ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር)

(የፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ የካቲት 01/2017 ዓ.ም ቢሾፍቱ) ‘‘ሥነምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት’’ በሚል መሪ ቃል ለሥራ እና ክህሎት ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮች የሥነምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡በስልጠናው የተገኙት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) አገልግሎት አሰጣጣችን ለማዘመን እና ዜጎች የሚረኩበት አሰራር ስርዓት ለመዘርጋት የአመራሩ ሚና የጎላ በመሆኑ ሁላችንም ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል።…

Read More

በሀገራችን የመጀመሪያውን የቱሪዝም መዝገበ ቃላት በተቀናጀ መልኩ ለማዘጋጀት የጋራ ስምምነት  ተደረገ

ቱ.ማ.ኢ ጥር 22/2017 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት እና አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ  በሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን የኢንግሊዘኛ አማርኛ የቱሪዝም መዝገበ ቃላት ለማዘጋጀት ተፈራርመዋል ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ ሁለቱ አንጋፋ ተቋማት በጋራ ለመስራት ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ መዝገበ ቃላቱን ለማዘጋጀት ተነሳሽነት በመውሰድ፣ ይህን ለትውልድ የሚጠቅም ሥራ ከዩኒቨርስቲው ጋር በመሆን  ያጠናቅቃል ብለዋል። ኢንስቲትዩቱ ለረጅም ዓመታት በስልጠና ፣ በጥናትና…

Read More

ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ወደ ሪፎርም ትግበራ ምዕራፍ ለመሸጋገር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

ቱ.ማ.ኢ ጥር 22/2017 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ለአንድ ዓመት ሲያካሂድ የነበረውን የዝግጅት ምዕራፍ እያጠናቀቀ መሆኑን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ ገልጸዋል ። በሀገር አቀፍ ደረጃ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል እየተሰራ የሚገኘውን የሪፎርም ስራ ተከትሎ ከተመረጡ ተቋማት መካከል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት አንዱ መሆኑን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ ለባለፈው አንድ ዓመት የተለያዩ ኮሚቴዎችን በማቋቋም ከሰነድ ዝግጅት ባለፈ…

Read More

ተ.ማ.ኢ ጥር 17/2017 ዓ.ም

ኢንስቲትዩቱ ባለፉት ስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም ውይይት መድረክና የሰራተኞች የአቅም ግንባታ ስልጠና መርሐ ግብር ተጀመረ፡፡ ተ.ማ.ኢ ጥር 17/2017 ዓ.ም የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት ውይይት እና የሰራተኞች የአቅም ግንባታ መርሐ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሸ መንግስት የኢትዮጵያን ህልሞች ለማሳካት በተለይም በቱሪዝም…

Read More