ፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት
Federal Tourism Training Institute
We Strive for Excellence

Our Mission

ተልዕኮ
የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን እድገት እና ልማት ለማፋጠን ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የክህሎት ስልጠና እና ትምህርት በመስጠት፤ የምርምር፣ የማማከር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማህበረሰብ አቀፍ ሥራዎችን በማከናወን ሃገሪቱ ከዘርፉ ተጠቃሚ እንድትሆን ማስቻል::
Mission
The institute will be able to befit the sector’s economic contribution by accelarating the growth and development of the tourism industry through offering internationally standardizeed skill based training, conducting reserach, providing consultative service, facilitating technology transfer, and providing community service.

Our Vision

ራዕይ
በ2022 በቱሪዝም ዘርፍ በአፍሪካ ከሚገኙ አምስት የልህቀት ማዕከላት አንዱ መሆን
Vision
By 2030, the institute will be able to rank among the top five centers of excellence in Tourism in Africa

Welcome to FTTI

The Federal Tourism Training Institute is dedicated to shaping the next generation of tourism and hospitality leaders through innovative education and practical training.

Notice Board

2018 E.c 2nd Semester Registrations

March 15, 2026
1,700
Students
3
Faculty
12
Programs
30+
Partners

Latest News & Events

View All
ለኢትዮጵያ ቱሪዝም እድገት'ፈጠራ ፣ ዘላቂነት እና ዘመናዊነት' መቀናጀት አለባቸው ተባለ።
May 04, 2026
ለኢትዮጵያ ቱሪዝም እድገት'ፈጠራ ፣ ዘላቂነት እና ዘመናዊነት' መቀናጀት አለባቸው ተባለ።

ቱ.ማ.ኢ ሚያዝያ 25/2018 ዓ ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከሀዋሳ ዩንቨርስቲ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው 15ኛው የጥናትና …

የሆቴልና ቱሪዝም ዘርፉ በዓለማችን እጅግ ከፍተኛ ትኩረት እያገኙ ከመጡ የሥራ መስኮች አንዱ መሆኑ ተገለጸ።
May 04, 2026
የሆቴልና ቱሪዝም ዘርፉ በዓለማችን እጅግ ከፍተኛ ትኩረት እያገኙ ከመጡ የሥራ …

ቱ ማ ኢ ሚያዝያ 24/2018 ዓ ም የፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከሀዋሳ ዩንቨርስቲ ጋር በመተባበር …

በኢትዮጵያ ዘመናዊ ቱሪዝም ልማት ውስጥ ፈጠራ እና ዘላቂነት"/በሚል መሪ ቃል የምርምር ኮንፈረንስ ተጀመረ።
May 04, 2026
በኢትዮጵያ ዘመናዊ ቱሪዝም ልማት ውስጥ ፈጠራ እና ዘላቂነት"/በሚል መሪ ቃል …

ቱ ማ ኢ ሚያዝያ 24/2018 ዓ ም የፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከሀዋሳ ዩንቨርስቲ ጋር በመተባበር …

ስልጠና ከወሰዱት 139 የልምድ ባለሙያዎች 124 ያህሉ በጥሩ ውጤት አለፉ
Apr 29, 2026
ስልጠና ከወሰዱት 139 የልምድ ባለሙያዎች 124 ያህሉ በጥሩ ውጤት አለፉ

ቱ. ማ. ኢ ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም የፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከሲቪል ሰርቪስ ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር …

ኢንስቲትዩቱ ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ   ጋር   የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡
Apr 27, 2026
ኢንስቲትዩቱ ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡

ሚያዝያ 2018 ዓ.ምየፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት …