ኢንስቲትዩቱ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር ተፈራረመ።

ቱ.ማ.ኢ መጋቢት 23 /2017 ዓ.ም አንጋፋዎቹ ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት እና ጎንደር ዩኒቨርስቲ በጥናትና ምርምር ፣ በስልጠና እና በማማከር አገልግሎት አብሮ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ ። የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ ሁለቱ ተቋማት ያደረጉት ስምምነት በቱሪዝም ዘርፍ ከስልጠናና ከምርምር ባሻገር ለፖሊሲ ግብዓት ሊሆኑ የሚችሉ ሥራዎችን በጋራ ለመስራት ያስችላቸዋል ብለዋል።

Read More

“ትላንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና”

የማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ሠራተኞች በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ ቱ.ማ.ኢ መጋቢት 23/2017 ዓ.ም የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ሠራተኞች “ትላንት፣ ዛሬና ነገን ለኢትዮጵያ ልዕልና” የነገ ተስፋዎች በሚል መሪ ቃል በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።

Read More

ቱ.ማ.ኢ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም

ኢንስቲትዩቱ በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 11 ለሚገኙ እስልምና እምነት ተከታዮች የኢፍጣር ፕሮግራም አካሄደ ። ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከገነት ሆቴል ጋር በመሆን በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 10 ለሚገኙ የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች የኢፍጣር መርሐግብር አካሄደ ።በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢንስቲትዩቱ የጥናት ምርምርና ማማር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታሰብ ስዩም ለጾሙ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈው ማሰልጠኛ ተቋሙ በሥራ ዕድል ፈጠራ፣…

Read More

የምዝገባ ወቅት ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ቀረ

በሆቴልና ቱሪዝም ሙያዎች ተወዳድረው ይሸለሙ! #የምዝገባ ጊዜ እስከ መጋቢ12/2017 ዓ.ም #ሁነቱ የሚካሄድበት ወቅት ከሚያዝያ ወር/ 2017 ዓ.ም አጋማሸ ጀምሮአንጋፋው የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ ቱሪዝም ክህሎት ውድድር (Ethiopian Tourism skills competition) በማዘጋጀቱ እነሆ የምስራች ይላል፡፡

Read More

በቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ዘርፍ የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎትና አቅርቦት መካከል ከፍተኛ ክፍተት እንዳለ ተገለፀ።

ቱ.ማ.ኢ መጋቢት 04/2017 ዓ.ም የቱሪዝም ሚኒስቴር እያካሄደ ባለው የዘርፉ ጉባኤ ላይ በኢትዮጵያ የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ መስክ የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎትና አቅርቦት ላይ ትኩረት ያደረገ ሀገር አቀፍ ጥናት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።

Read More

የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት አመራርና ሠራተኞች ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ።

መጋቢት 1/2017 ዓም.ቱ.ማ.ኢአዲስ ተገንብቶ በቅርቡ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከልን የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት አመራርና ሠራተኞች ዛሬ ጎብኝተዋል።

Read More

ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን አከበረ።

ቱ ማ ኢ የካቲት 28/2017 ዓ ምፈጣንና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል’በሚል መሪ ቃል ተከብሯል። በዚህ ፕሮግራም የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ እንደገለጹት የሴቶችን ቀን በአንድ ቀን በማክበር ብቻ የሚታወስ ሳይሆን ሁሉን አቀፍ በሆነ መልኩ ኢኮኖሚያዊ፣

Read More

ኢንስቲትዩቱ ነባራዊ ሁኔታውን ያገናዘበ የሰው ኃይል ልማት ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባው ተጠቆመ የካቲት 20/2017 ዓ.ም

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የዘርፎች አፈፃፀም ግምገማን አጠናቆ የተጠሪ ተቋማትን አፈፃፀም መገምገም ጀምሯል፡፡ በዚህም የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል እንደገለጹት ኢንስቲትዩቱ የጀመራቸው የሪፎርም ተግባራት ተስፋ ሰጪ ናቸው፡፡

Read More