ጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ እና የሰራተኞች ጉብኝት

የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ሰራተኞች የሀገራችንን ወቅታዊ የቱሪዝም እንቅስቃሴ በተግባር እንዲረዱት የሚያስችል ትምህርታዊ ጉብኝት አድርገዋል። በሀገራችን ቱሪዝም እድገት ውስጥ የሰለጠነ የሰው ሃይል በማፍራት የበኩሉን አሻራ ያሳረፈው አንጋፋው ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የተሰጠውን ኃላፊነት ለመወጣት ሠራተኞቹም ወቅቱን ያገናዘበ መረጃ እንዲኖራቸው የሚያደርግ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ እና ሌሎችም የቱሪስት መስህቦችን ጎብኝተዋል፡፡

Read More