ቱ.ማ.ኢ የፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የማኔጅመንት አባላት ለተቋሙ አመራሮች ስለ ውጤታማ ሥራቸው እና አገልግሎታቸው የጋቢ ሽልማት አበረከቱላቸው፡፡
Read More“የሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ተጠሪ ተቋም የሆነው የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የዓለም አቀፍ የትምህርትና ስልጠና ሥራ አመራር ሥርዓት ማረጋገጫ አግኝቷል። ይህ ማረጋገጫ ኢንስቲትዩቱ ከዓለም አቀፍ ደረጃ ጋር የተጣጣመ የላቀ ሥልጠና፣
Read Moreየሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ተጠሪ ተቋም የሆነው የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የዓለም አቀፍ የትምህርትና ስልጠና ሥራ አመራር ሥርዓት ማረጋገጫ አግኝቷል። ይህ እውቅና ለኢንስቲትዩቱ ብቻ ሳይሆን፣ ለሀገራችን የክህሎት ልማትና የቱሪዝም ዘርፍም አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ትልቅ ስኬት ነው።
Read Moreቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የ2018ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ በአካባቢው ለሚኖሩ አቅመ ደካሞች እና ለኢንስቲትዩቱ ሠራተኞች ማዕድ አጋራ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ገዛኸኝ አባተ እንደተናገሩት ይህን አነስተኛ የእንኳን አደረሳችሁ ስጦታ የደረግነው አብሮነታችንን ለመግለጽ ነው ብለዋል፡፡
Read Moreቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኩሉነሪ አርትና የኢቨንት ማኔጅመት በደረጃ ስድስት/ዲግሪ ስልጠና መስጠት የሚያስችል ስርዓተ ትምህርት አዘጋጅቶ በባለድርሻ አካላት ተገምግሟል።
Read Moreቱ.ማ.ኢ ነሀሴ 24/2017ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ላለፉት 57 ዓመታት በሀገራችን የቱሪዝምና ሆስፒቲሊቲ ዘርፍ በስልጠና በጥናትና ምርምር፣ እንዲሁም ማማከር ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጠው።
Read More
Recent Comments