የሥልጠና ተቋማትን የኩባንያዎች መፈልፈያ እንዲሆኑ ለማድረግ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡

የተከበሩ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የሰው ሀብት ልማት፣ሥራ ሥምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባው የሥራና ክህሎትሚኒስቴርን የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ተመልክቷል፡፡የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ሪፖርቱን ያቀረቡ ሲሆን የምክር ቤት አባላቱ ላነሷቸው ጥያቄዎችም ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

Read More

እንኳን ደስ አለዎት ዶ/ር ፍትህ ወልደሰንበት የአፍሪካን ቢውልደርስ እና አፍሪካን ኢምፖክት የደብል ኦስካር ተሸላሚ ቱ.ማ.ኢ

የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የሥራ አመራር ቦርድ አባል የሆኑት ዶ/ር ፍትህ ወ/ሰንበት እ.ኤ.አ በ29/03/2025 በኮትዲቯር አቢጃን ለአምስተኛ ጊዜ በተካሄደው የኢንተርናሽናል አፍሪካን ቢውልደርስ ኮንፈረንስ ፕሮግራም የደብል ኦስካር ተሸላሚ በመሆናቸው የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት አመራርና ሰራተኞች የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል፡፡

Read More

3.4 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል – የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

በዘጠኝ ወራት ውስጥ 3 ነጥብ 4 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ገልጸዋል፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባው የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርን የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የዳመጠ ሲሆን፤ የምክር ቤት አባላት በርካታ ጥያቄዎች አቅርበው ሚኒስትሯ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

Read More

በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው ባንክ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰመር ካምፕ እና በክኅሎት ኢትዮጵያ መርሐ-ግብር የተሠሩ የፈጠራ ውጤቶች የክኅሎት ባንክ ተከፍቷል። ባንኩን የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል መርቀው መክፈታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ በክኅሎት ባንኩ የሚገኙት የፈጠራ ውጤቶች ባለፈው ዓመት የሰመር ካምፕ ፕሮግራም እንዲሁም በዘንድሮ የክኅሎት ኢትዮጵያ ተሳታፊዎች የተሠሩ እና እየተሠሩ ያሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡

Read More

በቱሪዝም ሴክተሩ ካሉ አደረጃጀቶች ጋር በሰለጠነ የሰው ሃይል ልማትና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችለንን ውጤታማ ውይይት አካሂደናል፡፡

በውይይቱ የኢትዮጵያ ሆቴልና ቱሪዝም አሰሪዎች ፌደሬሽን፣ የኢትዮጵያ ቱር ኦፐሬተርስ ማህበር፣ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለንብረቶች ማህበር እና የታልቅ ኢትዮጵያ አስጎብኝዎች ማህበር ፕሬዝዳንቶች የተገኙ ሲሆን በመስኩ በትብብር መስራት የሚያስችሉንን ጉዳች ተመልክተናል፡፡

Read More

ኢንስቲትዩቱ ከኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን ጋር ተፈራረመ ቱ.ማ.ኢ መጋቢት 25/2017 ዓ.ም

ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት እና የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን በሥልጠና፣ በጥናትና ምርምር እና በማማከር አገልግሎት አብሮ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ ኢንስቲትዩቱ በዘርፉ ካለው የረጅም ዓመታት ልምድ በስልጠና፣ በጥናትና ምርምር እና በማማከር አገልግሎት ከተለያዩ ተቋማት ጋር እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው ከቱሪዝም ኮሚሽኑ ጋር ተባብሮ መስራት እንደ ክልልም ሆነ በሀገር ደረጃ…

Read More

ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ የመንግስት አገልግሎት ሪፎርም ሥራዎችን በማጠናቀቅ ወደ ተግባር መገባቱ ተገለጸ ቱ.ማ.ኢ መጋቢት 25/2017 ዓ.ም

ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ባለፈው አንድ ዓመት ሲያደርግ የነበረውን የኢንስቲትዩቱ አግልግሎት ሪፎርም ዝግጅት ምዕራፍን በማጠናቀቅ ወደ ተግባር መግባቱን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ ገለጹ ።

Read More

ኢትዮጵያውያን በሰውነታቸው ክብር እንዲያገኙ ማስቻል የሀገራዊ ለውጡ ዋንኛ መዳረሻ ግብ ነው።

ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማቱ አመራርና ሠራተኞች የሀገራዊ ለውጡን 7ኛ ዓመት በማስመልከት “ትናንት፣ ዛሬና ነገ ለኢትዮጵያ ልዕልና” በሚል መሪ ሃሳብ የፓናል ውይይት አካሂደዋል።

Read More

ያለማቋረጥ እየተስተጋባ ያለው የሰላም ጥሪ መንግስት ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ካለው ጽኑ ፍላጎት የመነጨ ነው፡፡

ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚልየሥራና ክህሎት ሚኒስትር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ የለውጡን 7ኛ ዓመት በማስመልከት “ትናንት፣ ዛሬና ነገ ለኢትዮጵያ ልዕልና” በሚል መሪ ሃሳብ ውይይት አካሂደዋል። በመድረኩ ባለፉት ሰባት ዓመታት በፖለቲካ፣

Read More

ቱ.ማ.ኢ መጋቢት 24/2017 ዓ.ም”ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ያደረገልኝ ብዙ ነው”

አቶ እስኪንድር ውብሸት የኢንስቲትዩቱ የቀድሞ ተማሪየቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የቀድሞ ሰልጣኝ አቶ እስኪንድር ውብሸት ከ40 ዓመታት የውጭ ሀገር ቆይታ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ ትምህርት ቤታቸው ላደረገላቸው ውለታ በሆቴል ዘርፍ ተግባርን መሰረት ያደረገ ስልጠና ለመስጠት የሚያስችል ሁለት መጽሐፍ ለኢንስቲቲዩቱ አስረክበዋል።

Read More