የዓለም ባንክ ግዥ ሥርዓት እና ኤሌትሮኒክስ ግዥን በተመለከተ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ።

ቱ ማ ኢ ጥር 15/2018 ዓ ምበቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከዓለም ባንክ ድጋፍ EASTIRP ፕሮጀክት ግዥ ሥርዓቱ ወደ ኤሌክትሮኒክስ በመቀየሩ ሥራው ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ነው።ስልጠናውን የከፈቱት የተቋሙ የሥራ አመራርና አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ገዛኸኝ አባተ እንደገለፁት ከዚህ በፊት የነበረውን የግዥ ሥራ ጫና የሚቀንስና የጊዜና ጉልበት ቆጣቢ የሆነውን ሲስተም ሥራው የሚመለከታቸው ባለሙያዎች…

Read More

የኢንስቲትዩቱ ሠራተኞች አብሮነት ቀንን በጉለሌ እጽዋት ማዕከል እያከበረ ነው።

ፌ.ቱ.ማ.ኢ ጥር 14/2018 ዓ ምየፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ሠራተኞች የአብሮነት ቀንን በጉለሌ እፀዋት ማዕከል በጉብኝትና በሌሎች ፕሮግራሞች እያከበሩ ነው። በፕሮግራሙ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ እንደተናገሩት የሠራተኞች አብሮነት ቀንን ማክበር እንደተቋም፣ እንደ ሀገር ያሉንን የጋራ እሴቶች ለማጠናከር እድል ይፈጥርልናል ብለዋል።አቶ ጌታቸው አያይዘውም በአዲስ አበባ የሚገኘው የእጸዋት ማዕከል የኢኮ ቱሪዝም መዳረሻ በመሆኑ…

Read More

የሆቴሎችን አገልግሎት አሰጣጥ አቅም ያሳድጋል የተባለለት ማማከር ሥራ ተጀመረ

ቱማኢ ታህሳስ 25/2025 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲቲዩት ከአዲስ አበባ ሆቴል ባለንብረቶች ማህበር ጋር በመተባበር፣ በከተማዋ ለሚገኙ ሆቴሎች የአገልግሎት አሰጣጥ ብቃታቸውን የሚያሳድግ የማማከር አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ​አገልግሎት አሰጣጡን አስመልክቶ የኢንስቲትዩቱ የጥናትና ምርምር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታሰብ ስዩም እና የአዲስ አበባ ሆቴል ባለንብረቶች ማህበር ፕሬዝዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል።

Read More

ለኢንስቲትዩቱ ሰልጣኞች በኤች አይቪና የስነ ተዋልዶ ጤና ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

ቱ ማ ኢ ታህሳስ 24/2018 ዓ.ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት አዲስ ለገቡ መደበኛ ሰልጣኞች የኤች አይቪ ኤድስ መከላከል እና የስነ ተዋልዶ ጤና አጠባበቅ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከጤና ሚኒስቴር ኤች አይቪ ኤድስ መከላከል ክፍል በመጡ ባለሙያ ወ/ሪት ህይወት ሽብሩ ተሰጥቷል፡፡በስልጠናው ለተገኙ ሰልጣኞች እድሜያቸውን መሰረት ያደረገ የኤች አይቪ ኤድስ ተጋላጨነትን መከላከል የሚያስችል ሰነድ ወ/ሪት ህይወት ያቀረቡ ሲሆን በ2024/2025…

Read More

2ኛው ዙር የላቀ የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ ስልጠና ጀመረ ቱ ማ ኢ

ታህሳስ 17/2018 ዓ ም ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የላቀ ደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ ከተቋም ባለፈ ለመስራት ቀድሞ የተቋሙ ባለሙያዎችና ሠራተኞች ግንባር ቀደም ሆኖ እንዲገኙ ሁለተኛው ዙር ስልጠናዎችን እየሰጠ ይገኛል። ለባለሙያዎች እና ሰራተኞች በሚሰጠው ስልጠና የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ስልጠና እና አቅም ግንባታ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ክብረት ተቋማችን እንደሀገር በስልጠና በምርምርና ማማከር ዘርፍ በISO 21001:2018…

Read More